ደጃዝማችገረሱኪ ኢንዳስትሪያል ኮሌጅ ከአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በቃት የወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ ፕሮጀክት ተለማማጅ ወጣቶችን ተቀብሎ በመሰረታዊ የኮምፒተር ክህሎት ለማሰልጠን ኦሬንቴሽን ሰጠ ።
የስልጠና ፕሮጀክቱ አስተባባሪ አቶ ኤፍሬም ፀጋው እንደገለፁት ሰልጣኞቹ የተውጣጡት ከክፍለ ከተማው ወረዳ 8 ሲሆን ብዛታቸውም 319 ናቸው ብሏል ።
አስተባባሪው አክለው የሚሰጠው ስልጠናም በመሰረታዊ የክምፒተር ክህሎት (Technical Computer Training Skills) ሲሆን ስልጠናውም ለአምስት(5) ተከታታይ ቀናት ይሰጣል ብሏል ።
ነሐሴ 19 ቀን ፣ 2017 ዓ/ም
የኮሌጁ ኮምኒኬሽን






.